የተወደዳችሁ ምእመናን! እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለ፳፻፪ ዓ. ም. በዓለ ጰራቅሊጦስ በሰላም አደረሳችሁ።
አባታችን አለቃ አያሌው ታምሩ ካስተላለፏቸው ስብከቶች መካከል ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓ. ም. በዓለ ጰራቅሊጦስን በማስመልከት ያስተላለፉትን ለዚህ በዓል መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ያቀረብን ስለ ሆነ ምእመናን ይህን ትምህርት ከዚህ አውርዳችሁ ወይም ከድምፅ ማኅደር እንድታዳምጡት እንጋብዛለን።
እግዚአብሔር አምላካችን በዓሉን የተባረከ ያድርግልን፤ አገራችንን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅልን፤ አሜን።