በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፤ አሜን።
የተወደዳችሁ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን! አምላካችን እግዚአብሔር እንኳን ጾሙን በሰላም አስፈጽሞ የአባቶቻችንን የቅዱሳን ሐዋርያትን በዓል ለማክበር አበቃችሁ፡፡
ይህንን በዓልና ሌሎችም በሐምሌ ወር ውስጥ የሚታሰቡ በዓላትን በማስመልከት አባታችን አለቃ አያሌው ታምሩ ሐምሌ ሐምሌ ፬ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ. ም. ያስተላለፉትን ትምህርት ከዚህ በማውረድ እንድታዳምጡት እንጋብዛለን፡፡
አምላካችን አገራችንን ይጠብቅልን፤ ከአባቶቻችን ከቅዱሳን ሐዋርያት በረከት ይክፈለን፤ አሜን!